“ጥያቄያችን የማንነት ነው”- አቶ አታላይ ዛፌ

by EthioForum

ጥያቄያቸው የማንነት እንጂ የልማት እንዳልሆነ በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የወልቃይት ኮሚቴ አመራር አባላት አቶ አታላይ ዛፌ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።

ጥያቄያቸው የማንነት እንጂ የልማት እንዳልሆነ በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የወልቃይት ኮሚቴ አመራር አባላት አቶ አታላይ ዛፌ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ መቀሌ ተጉዘው ከሕዝብ ጋራ ባደረጉት ውይይት የወልቃይትን የአርማጮ ጥያቄ የልማት መሆኑን በመናገራቸው እጅግ ማዘናቸውንም ተንግረዋል።

ከአቶ አታላይ ዛፌ ጋራ የተደረገውን ቃለምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

 

Related Posts